ዘፍጥረት 17:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 በዚያም ቀን አብርሃም ተገረዘ፤ ልጁ ይስማኤልም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 አብርሃምና ልጁ እስማኤል፣ ሁለቱም በዚያ ቀን ተገረዙ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 በዚያው ቀን አብርሃም ተገረዘ፥ ልጁ እስማኤልም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ሁለቱም የተገረዙት በአንድ ቀን ነበር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 በዚያው ቀን አብርሃም ተገረዘ ልጁ እስማኤልም። See the chapter |