Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘፍጥረት 17:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

26 በዚ​ያም ቀን አብ​ር​ሃም ተገ​ረዘ፤ ልጁ ይስ​ማ​ኤ​ልም።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

26 አብርሃምና ልጁ እስማኤል፣ ሁለቱም በዚያ ቀን ተገረዙ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

26 በዚያው ቀን አብርሃም ተገረዘ፥ ልጁ እስማኤልም።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

26 ሁለቱም የተገረዙት በአንድ ቀን ነበር።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

26 በዚያው ቀን አብርሃም ተገረዘ ልጁ እስማኤልም።

See the chapter Copy




ዘፍጥረት 17:26
5 Cross References  

አብ​ራ​ምም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ነገ​ረው ሄደ፤ ሎጥም ከእ​ርሱ ጋር ሄደ፤ አብ​ራ​ምም ከካ​ራን በወጣ ጊዜ ሰባ አም​ስት ዓመት ሆኖት ነበረ።


ልጁ ይስ​ማ​ኤ​ልም የሥ​ጋ​ውን ቍል​ፈት በተ​ገ​ረዘ ጊዜ ዐሥራ ሦስት ዓመት ሆኖት ነበረ።


በቤት የተ​ወ​ለ​ዱ​ትና በብር ከእ​ን​ግ​ዶች የተ​ገ​ዙት፥ የቤቱ ወን​ዶች ሁሉ ከእ​ርሱ ጋር ተገ​ረዙ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements