Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘፍጥረት 11:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 ሳላም መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፤ ዔቦ​ር​ንም ወለደ፤

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

14 ሳላ በ30 ዓመቱ ዔቦርን ወለደ፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 ሳላም መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ዔቦርንም ወለደ፥

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

14 ሳላሕ 30 ዓመት ሲሆነው ዔቦርን ወለደ፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

14 ሳላም መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ዔቦርንም ወለደ፤

See the chapter Copy




ዘፍጥረት 11:14
2 Cross References  

አር​ፋ​ክ​ስ​ድም ቃይ​ና​ንን ከወ​ለደ በኋላ አራት መቶ አርባ ዓመት ኖረ፤ ወን​ዶ​ች​ንም፥ ሴቶ​ች​ንም ወለደ፤ ሞተም። ቃይ​ና​ንም መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፤ ሳላ​ንም ወለደ፤ ቃይ​ና​ንም ሳላን ከወ​ለደ በኋላ አራት መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፤ ወን​ዶ​ች​ንም፥ ሴቶ​ች​ንም ልጆች ወለደ፤ ሞተም።


ሳላም ዔቦ​ርን ከወ​ለደ በኋላ አራት መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፤ ወን​ዶ​ች​ንም ሴቶ​ች​ንም ወለደ፤ ሞተም።


Follow us:

Advertisements


Advertisements