ዘፍጥረት 11:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 የዓለም ሁሉ ቋንቋ አንድ፥ ንግግሩም አንድ ነበረ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም1 በዚያ ጊዜ ሰዎች ሁሉ የሚናገሩትና የሚግባቡበት ቋንቋ አንድ ብቻ ነበር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 በዚያን ጊዜ ሰዎች ሁሉ የሚናገሩበትና የሚግባቡበት ቋንቋ አንድ ብቻ ነበር። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 በመጀመሪያ የዓለም ሕዝቦች መነጋገሪያ ቋንቋ አንድ ብቻ ነበር፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 ምድርም ሁሉ በአንድ ቋንቋና በአንድ ንግግር ነበረች። See the chapter |