ኤፌሶን 5:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 በውኃ ጥምቀትና በቃሉ ይቀድሳትና ያነጻት ዘንድ፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 በቃሉ አማካይነት በውሃ ዐጥቦ በማንጻት እንድትቀደስ፣ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ከውሃ መታጠብ ጋር በቃሉ አንጽቶ እንዲቀድሳት፥ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ክርስቶስ ይህን ያደረገው ቤተ ክርስቲያንን ሊቀድሳት ፈልጎ ነው፤ የቀደሳትም በቃሉ አማካይነት በውሃ አጥቦ ነው። See the chapter |