ኤፌሶን 5:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 በስውር የሚሠሩት ሥራ ለመናገር የሚያሳፍር ነውና። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 በድብቅ የሚሠሩትን ነገር መናገር ራሱ አሳፋሪ ነውና። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 እነርሱ በስውር ስለሚያደርጉት መናገር እንኳን ያስነውራል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 በጨለማ የሚኖሩ ሰዎች በስውር ስለሚያደርጉት ነገር መናገር እንኳ ያሳፍራል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 እነርሱ በስውር ስለሚያደርጉት መናገር እንኳ ነውር ነውና፤ See the chapter |