ኤፌሶን 5:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 እግዚአብሔርንም ደስ የሚያሰኘውን መርምሩ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 እንዲሁም ጌታን ደስ የሚያሠኘውን ፈልጉ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ለጌታ ደስ የሚያሰኘውን ፈልጉ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ስለዚህ ጌታን ደስ የሚያሰኘው ነገር ምን እንደ ሆነ መርምሩ። See the chapter |