ኤፌሶን 4:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 የልቡናችሁን ዕውቀት አድሱ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ደግሞም በአእምሯችሁ መንፈስ እንድትታደሱ፣ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 በአእምሮአችሁም መንፈስ ታደሱ፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 አእምሮአችሁም በመንፈስ ይታደስ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 በአእምሮአችሁም መንፈስ ታደሱ፥ See the chapter |