ኤፌሶን 3:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 ስለዚህም በልቡናዬ ተንበርክኬ ለአብ እሰግዳለሁ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 በዚህም ምክንያት በአብ ፊት እንበረከካለሁ፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 በዚህም ምክንያት ከአብ ፊት እንበረከካለሁ፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 እንግዲህ በእግዚአብሔር አብ ፊት በጒልበቴ ተንበርክኬ የምጸልየው በዚህ ምክንያት ነው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14-15 ስለዚህ ምክንያት በሰማይና በምድር ያለ አባትነት ሁሉ ከሚሰየምበት ከአብ ፊት እንበረከካለሁ፤ See the chapter |