ዘዳግም 11:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 በቤትህ መቃኖችና በደጃፍህም በሮች ላይ ጻፈው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 በቤትህ መቃኖችና በግቢህም በሮች ላይ ጻፋቸው፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 በቤትህ መቃኖችና በግቢህ በሮች ላይ ጻፋቸው፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 በቤትህ የበር መቃኖችና በቅጽር በሮችህም ሳንቃ ላይ ጻፋቸው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20-21 እርስዋንም እንዲሰጣቸው እግዚአብሔር ለአባቶቻችሁ በማለላቸው ምድር፥ እንደ ሰማይ ዘመን በምድር ላይ፥ ዘመናችሁ የልጆቻችሁም ዘመን ይረዝም ዘንድ በቤትህ መቃኖችና በደጃፍህም በሮች ላይ ጻፈው። See the chapter |