ቈላስይስ 1:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 ድኅነትን ያገኘንበት፥ ኀጢአታችንም የተሠረየበት ነው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 በርሱም ቤዛነትን በደሙ አግኝተናል፤ ይህም የኀጢአት ይቅርታ ነው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 በእርሱም ተዋጅተን የኃጢአትን ስርየት አገኘን። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 በእርሱም ተዋጅተን የኃጢአታችንን ይቅርታ አግኝተናል። See the chapter |