| ሐዋርያት ሥራ 5:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 እጃቸውንም በሐዋርያት ላይ አነሡ፤ ያዙአቸውም፤ በሕዝቡ ወኅኒ ቤትም አስገቧቸው።See the chapter አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ሐዋርያትንም ይዘው ማረፊያ ቤት ከተቷቸው።See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 በሐዋርያትም ላይ እጃቸውን ጭነው በሕዝቡ ወኅኒ ውስጥ አኖሩአቸው።See the chapter አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ሐዋርያትን ያዙና በሕዝቡ ወህኒ ቤት አስገቡአቸው።See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 በሐዋርያትም ላይ እጃቸውን ጭነው በሕዝቡ ወኅኒ ውስጥ አኖሩአቸው።See the chapter |