Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




2 ነገሥት 9:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

29 በአ​ክ​ዓ​ብም ልጅ በኢ​ዮ​ራም በዐ​ሥራ አን​ደ​ኛው ዓመት አካ​ዝ​ያስ በይ​ሁዳ ላይ ነገሠ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

29 አካዝያስ በይሁዳ የነገሠው፣ የአክዓብ ልጅ ኢዮራም በነገሠ በዐሥራ አንደኛው ዓመት ነበር።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

29 አካዝያስ የይሁዳ ንጉሥ የሆነው የእስራኤል ንጉሥ የአክዓብ ልጅ ኢዮራም በነገሠ በዐሥራ አንደኛው ዓመት ነበር።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

29 አካዝያስ የይሁዳ ንጉሥ የሆነው የእስራኤል ንጉሥ የአክዓብ ልጅ ኢዮራም በነገሠ በዐሥራ አንደኛው ዓመት ነበር።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

29 በአክዓብም ልጅ በኢዮራም በዐሥራ አንደኛው ዓመት አካዝያስ በይሁዳ ላይ ነገሠ።

See the chapter Copy




2 ነገሥት 9:29
5 Cross References  

በእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ በአ​ክ​ዓብ ልጅ በኢ​ዮ​ራም በአ​ም​ስ​ተ​ኛው ዓመት የይ​ሁዳ ንጉሥ የኢ​ዮ​ሣ​ፍጥ ልጅ ኢዮ​ራም በይ​ሁዳ ነገሠ።


ኢዩም ወደ ኢይ​ዝ​ራ​ኤል ሄደ፤ ኤል​ዛ​ቤ​ልም ይህን በሰ​ማች ጊዜ ዐይ​ን​ዋን ተኳ​ለች፤ ራስ​ዋ​ንም አስ​ጌ​ጠች፤ በመ​ስ​ኮ​ትም ዘልቃ ትመ​ለ​ከት ነበር።


Follow us:

Advertisements


Advertisements