Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




2 ነገሥት 2:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 በኢ​ያ​ሪ​ኮም ተቀ​ምጦ ሳለ ወደ እርሱ ተመ​ለሱ፤ እር​ሱም፥ “አት​ላኩ፥ አት​ሂ​ዱም አላ​ል​ኋ​ች​ሁ​ምን?” አላ​ቸው።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 በኢያሪኮ ቈይቶ ወደ ነበረው ወደ ኤልሳዕ በተመለሱም ጊዜ፣ “ቀድሞውንስ ቢሆን አትሂዱ ብያችሁ አልነበረምን?” አላቸው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 ከዚያም በኋላ በኢያሪኮ ሆኖ ወደሚጠብቃቸው ወደ ኤልሳዕ ተመለሱ፤ ኤልሳዕም “እኔ ቀድሞውንስ አትሂዱ ብያችሁ አልነበረምን?” አላቸው።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 ከዚያም በኋላ በኢያሪኮ ሆኖ ወደሚጠብቃቸው ወደ ኤልሳዕ ተመለሱ፤ ኤልሳዕም “እኔ ቀድሞውንስ አትሂዱ ብያችሁ አልነበረምን?” አላቸው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

18 በኢያሪኮም ተቀምጦ ሳለ ወደ እርሱ ተመለሱ፤ እርሱም “አትሂዱ አላልኋችሁምን?” አላቸው።

See the chapter Copy




2 ነገሥት 2:18
3 Cross References  

እስ​ኪ​ያ​ፍ​ራ​ቸ​ውም ድረስ ግድ ባሉት ጊዜ፥ “ላኩ” አለ፤ አም​ሳም ሰዎች ላኩ፤ ሦስት ቀንም ፈል​ገው አላ​ገ​ኙ​ትም።


የከ​ተ​ማ​ዪ​ቱም ሰዎች ኤል​ሳ​ዕን፥ “እነሆ፥ ጌታ​ችን እን​ደ​ም​ታይ የዚች ከተማ ኑሮ መል​ካም ነው፤ ውኃው ግን ክፉ ነው፤ ሴቶ​ችም ሲጠ​ጡት ይመ​ክ​ናሉ፥” አሉት።


ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ወደ ኢያ​ሪኮ ገብቶ በዚያ ያልፍ ነበር።


Follow us:

Advertisements


Advertisements