This book is not inspired by God and is not part of the Christian canon or the Jewish Tanakh. It is shown only for historical and study purposes. View full explanation መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 9:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ሁሉም በቤተ መቅደሱ አደባባይ ተቀመጡ፤ ክረምት ነበርና ስለ ውርጩ ጽናት ይንቀጠቀጡ ነበር። See the chapter |