1 ጴጥሮስ 4:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ያለ ማንጐራጐር እርስ በርሳችሁ እንግድነትን ተቀባበሉ፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 እርስ በርሳችሁ ያለ ማጕረምረም እንግድነት ተቀባበሉ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ያለ ማጉረምረም እርስ በርሳችሁ በእንግድነትን ተቀባበሉ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ያለ ማጒረምረም እርስ በርሳችሁ በእንግድነት ተቀባበሉ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 ያለ ማንጐራጐር እርስ በርሳችሁ እንግድነትን ተቀባበሉ፤ See the chapter |