መዝሙር 69:34 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም34 ሰማይና ምድር፣ ባሕርም፣ በውስጣቸውም የሚንቀሳቀስ ሁሉ ያመስግኑት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)34 ጌታ ችግረኞችን ሰምቶአልና፥ እስረኞቹንም አልናቀምና። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም34 ሰማይና ምድር፥ ባሕሮችና በውስጣቸው የሚኖሩ ተንቀሳቃሽ ፍጥረቶች ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግኑት። See the chapter |