| መዝሙር 66:2 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ለስሙ ክብር ዘምሩ፤ ውዳሴውንም አድምቁ።See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 በምድር ያላችሁ ሁሉ ለእግዚአብሔር እልል በሉ፥ ለስሙም ዘምሩ፥ ለምስጋናውም ክብርን ስጡ።See the chapter አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ስሙን በማክበር ዘምሩ፤ በምስጋናም አክብሩት።See the chapter የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 መንገድህን በምድር፥ በአሕዛብም ሁሉ ዘንድ ማዳንህን እናውቅ ዘንድ፥See the chapter |