ዘኍል 3:16 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ስለዚህ ሙሴ በእግዚአብሔር ቃል በታዘዘው መሠረት እነዚህን ቈጠራቸው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ሙሴም እንደ ጌታ ቃል፥ እንደ ታዘዘው ቈጠራቸው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ሙሴም በእግዚአብሔር ቃል እንደታዘዘው ቈጠረ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ሙሴና አሮንም እንደ እግዚአብሔር ቃል፥ እግዚአብሔር እንደ አዘዛቸው ቈጠሩአቸው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ሙሴም እንደ እግዚአብሔር ቃል እንዳዘዘው ቈጠራቸው። See the chapter |