Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘኍል 26:8 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 የፈሉስ ልጅ ኤልያብ ሲሆን፣

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 የፈሉስም ልጆች፤ ኤልያብ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 የፋሉ ዘሮችም ኤሊአብና

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 የፈ​ሉ​ስም ልጆች፤ ኤል​ያብ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

8 የፈሉስም ልጆች፤ ኤልያብ።

See the chapter Copy




ዘኍል 26:8
3 Cross References  

የሮቤል ልጆች፦ ሄኖኅ፣ ፈሉስ፣ አስሮን እና ከርሚ ናቸው።


እነዚህ የሮቤል ጐሣዎች ሲሆኑ፤ ከእነዚህም የተቈጠሩት አርባ ሦስት ሺሕ ሰባት መቶ ሠላሳ ነበሩ።


የኤልያብ ልጆች ደግሞ፣ ነሙኤል ዳታንና አቤሮን ነበሩ። እነዚሁ ዳታንና አቤሮን በሙሴና በአሮን ላይ ያመፁ የማኅበሩ ሹማምት ሲሆኑ፣ ቆሬና ተከታዮቹ በእግዚአብሔር ላይ ባመፁ ጊዜ እነርሱም በነገሩ ነበሩበት።


Follow us:

Advertisements


Advertisements