Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማቴዎስ 8:23 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

23 ከዚያም ኢየሱስ ወደ ጀልባ ገባ፤ ደቀ መዛሙርቱም ተከትለውት ገብተው ሄዱ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

23 ወደ ጀልባ በገባ ጊዜ ደቀመዛሙርቱ ተከተሉት።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

23 ኢየሱስም ወደ ጀልባ ሲገባ፥ ደቀ መዛሙርቱ ተከተሉት።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 ወደ ታንኳም ሲገባ ደቀ መዛሙርቱ ተከተሉት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

23 ወደ ታንኳም ሲገባ ደቀ መዛሙርቱ ተከተሉት።

See the chapter Copy




ማቴዎስ 8:23
6 Cross References  

ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ባሕሩን በጀልባ ተሻግሮ ወደ ራሱ ከተማ መጣ።


ከዮሐንስ ተልከው የመጡትንም እንዲህ አላቸው፤ “ሄዳችሁ ያያችሁትንና የሰማችሁትን ለዮሐንስ ንገሩት፤ ዐይነ ስውራን ያያሉ፤ ዐንካሶች ይራመዳሉ፤ ለምጻሞች ይነጻሉ፤ ደንቈሮዎች ይሰማሉ፤ ሙታን ይነሣሉ፤ ለድኾችም ወንጌል ይሰበካል፤


ድንገት ኀይለኛ ማዕበል በባሕሩ ላይ ተነሥቶ ጀልባዋን እስኪሸፍን ድረስ አወካቸው፤ በዚህ ጊዜ ግን ኢየሱስ ተኝቶ ነበር።


ያ ቀን በመሸ ጊዜ፣ “ወደ ማዶ እንሻገር” አላቸው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements