Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማቴዎስ 10:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 “በመቀነታችሁ ወርቅም ሆነ ብር ወይም መዳብ አትያዙ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 ወርቅ ወይም ብር ወይም ነሐስ በመቀነታችሁ አትያዙ፥

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በኪሳችሁ አትያዙ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በመቀነታችሁ፥

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በመቀነታችሁ፥

See the chapter Copy




ማቴዎስ 10:9
7 Cross References  

ከዚያም ኢየሱስ፣ “ያለ ኰረጆ፣ ያለ ከረጢትና ያለ ጫማ በላክኋችሁ ጊዜ የጐደለባችሁ ነገር ነበርን?” ብሎ ጠየቃቸው። እነርሱም፣ “ምንም አልጐደለብንም” አሉ።


በሽተኞችን ፈውሱ፤ ሙታንን አስነሡ፤ ለምጻሞችን አንጹ፤ አጋንንትን አስወጡ፤ በነጻ የተቀበላችሁትንም በነጻ ስጡ።


ዐሥራ ሁለቱን ወደ ራሱ ጠርቶ፣ ሁለት ሁለቱን ላካቸው፤ በርኩሳን መናፍስትም ላይ ሥልጣን ሰጣቸው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements