Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 22:1 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 በዚህ ጊዜ ፋሲካ የተባለው የቂጣ በዓል ተቃርቦ ነበር።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 ፋሲካም ተብሎ የሚጠራው የቂጣ በዓል ቀረበ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 ፋሲካ የተባለው የቂጣ በዓል የሚከበርበት ቀን ተቃርቦ ነበር፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 ፋሲ​ካም የሚ​ባ​ለው የቂጣ በዓል ቀረበ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 ፋሲካም የሚባለው የቂጣ በዓል ቀረበ።

See the chapter Copy




ሉቃስ 22:1
9 Cross References  

የፋሲካ በግ በሚታረድበት በቂጣ በዓል የመጀመሪያው ቀን፣ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ኢየሱስ ቀርበው፣ “የፋሲካ እራት የት እንድናዘጋጅልህ ትፈልጋለህ?” አሉት።


እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን በግብጽ እንዲህ አላቸው፤


ጊዜው ልክ ከፋሲካ በዓል በፊት ነበረ፤ ኢየሱስም ይህን ዓለም ትቶ ወደ አብ የሚሄድበት ጊዜ እንደ ደረሰ ዐወቀ። በዓለም የነበሩትን፣ የራሱ የሆኑትን ወደዳቸው፤ በፍጹም ፍቅሩም ወደዳቸው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements