ሉቃስ 2:6 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም6 በዚያም እንዳሉ የምትወልድበት ጊዜ ደረሰ፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 በዚያም ሳሉ የመውለጃዋ ወራት ደረሰ፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 በቤተልሔም ከተማ ሳሉ ማርያም የመውለጃዋ ጊዜ ደረሰ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 በዚያ ሳሉም የምትወልድበት ቀን ደረሰ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 በዚያም ሳሉ የመውለጃዋ ወራት ደረሰ፥ See the chapter |