Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 2:18 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 ይህንም የሰሙ ሁሉ እረኞቹ በነገሯቸው ነገር ተደነቁ፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 የሰሙትም ሁሉ እረኞቹ በነገሩአቸው ነገር ተደነቁ፤

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 ይህንንም የሰሙ ሁሉ እረኞቹ ባወሩላቸው ነገር ተደነቁ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 የሰ​ሙ​ትም ሁሉ እረ​ኞቹ የነ​ገ​ሩ​አ​ቸ​ውን አደ​ነቁ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

18 የሰሙትን ሁሉ እረኞቹ በነገሩአቸው ነገር አደነቁ፤

See the chapter Copy




ሉቃስ 2:18
8 Cross References  

ሁሉም ተገረሙ፤ እርስ በርሳቸውም፣ “ለመሆኑ ይህ ትምህርት ምንድን ነው? በሥልጣንና በኀይል ርኩሳን መናፍስትን ያዝዛል፤ እነርሱም እኮ ይወጣሉ” ተባባሉ።


የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ይደነቁ ነበር።


አባቱና እናቱም ስለ እርሱ በተነገረው ነገር ተገረሙ።


እነሆ፤ እኔና እግዚአብሔር የሰጠኝ ልጆች በጽዮን ተራራ ከሚኖረው ከሰራዊት ጌታ ከእግዚአብሔር ለእስራኤል ምልክትና ድንቅ ነን።


ካዩም በኋላ፣ ስለ ሕፃኑ የተነገራቸውን ገልጠው አወሩ።


ማርያም ግን ይህን ሁሉ ነገር በልቧ ይዛ ታሰላስል ነበር።


Follow us:

Advertisements


Advertisements