Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 11:3 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 የዕለት እንጀራችንን በየዕለቱ ስጠን፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 የዕለት እንጀራችንን በየቀኑ ስጠን!

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 የዕ​ለት ምግ​ባ​ች​ንን በየ​ዕ​ለቱ ስጠን።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

3 የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤

See the chapter Copy




ሉቃስ 11:3
7 Cross References  

የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን።


ስለዚህ ለነገ በማሰብ አትጨነቁ፤ የነገ ጭንቀት ለነገ ይደር፤ እያንዳንዱ ዕለት የራሱ የሆነ በቂ ችግር አለውና።


ሐሰትንና ሐሰት መናገርን ከእኔ አርቅልኝ፤ ድኽነትንም ሆነ ብልጽግናን አትስጠኝ፤ ብቻ የዕለት እንጀራዬን ስጠኝ።


ይህ ሰው በከፍታ ላይ ይኖራል፤ የተራራም ምሽግ መጠጊያው ይሆናል፤ እንጀራ ይሰጠዋል፣ ውሃውም አይቋረጥበትም።


የቤርያ ሰዎች ከተሰሎንቄ ሰዎች ይልቅ አስተዋዮች ስለ ነበሩ፣ “ነገሩ እንደዚህ ይሆንን?” እያሉ መጻሕፍትን በየዕለቱ በመመርመር ቃሉን በታላቅ ጕጕት ተቀብለዋል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements