Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 1:61 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

61 እነርሱም፣ “ከዘመዶችሽ በዚህ ስም የተጠራ ማንም የለም” አሏት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

61 እነርሱም፦ “ከዘመዶችሽ ማንም በዚህ ስም የተጠራ የለም፤” አሉአት።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

61 እነርሱም “ከዘመዶችሽ በዚህ ስም የተጠራ ማንም የለም?” አሉአት።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

61 እነ​ር​ሱም፥ “ከዘ​መ​ዶ​ችሽ ስሙ እን​ደ​ዚህ የሚ​ባል የለም” አሉ​አት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

61 እነርሱም፦ ከወገንሽ ማንም በዚህ ስም የተጠራ የለም አሉአት።

See the chapter Copy




ሉቃስ 1:61
3 Cross References  

እናቱ ግን፣ “አይሆንም፤ ዮሐንስ መባል አለበት” አለች።


አባቱንም ምን ስም ሊያወጣለት እንደሚፈልግ በምልክት ጠየቁት።


ከእግዚአብሔር የተላከ ዮሐንስ የተባለ አንድ ሰው ነበረ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements