Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ኢያሱ 21:24 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

24 ኤሎንና ጋትሪሞን ከነመሰማሪያዎቻቸው አራት ከተሞች ተሰጧቸው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

24 ኤሎንንና መሰማሪያዋን፥ ጋትሪሞንንና መሰማሪያዋን፤ አራቱን ከተሞች ሰጡአቸው።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

24 አያሎንና ጋትሪሞን ናቸው።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

24 ኤሎ​ን​ንና መሰ​ማ​ር​ያ​ዋን፥ ጌቴ​ራ​ሞ​ን​ንና መሰ​ማ​ር​ያ​ዋን፤ አራ​ቱን ከተ​ሞች ሰጡ​አ​ቸው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

24 ጋትሪሞንንና መሰምርያዋን፥ አራቱን ከተሞች ሰጡአቸው።

See the chapter Copy




ኢያሱ 21:24
6 Cross References  

ኤሎንንና ጋትሪሞን ከነመሰማሪያዎቻቸው ሰጧቸው።


ሸዕለቢን፣ ኤሎን፣ ይትላ፣


እግዚአብሔር አሞራውያንን ለእስራኤል አሳልፎ በሰጠባት ዕለት፣ ኢያሱ እግዚአብሔርን በእስራኤል ፊት እንዲህ አለው፤ “ፀሓይ ሆይ፤ በገባዖን ላይ ቁሚ፤ ጨረቃም ሆይ፤ በኤሎን ሸለቆ ላይ ቀጥ በዪ።”


ይሁድ፣ ብኔብረቅ፣ ጋትሪሞን፣


እንዲሁም ከዳን ነገድ፣ ኤልተቄን፣ ገባቶን፤


ከምናሴ ነገድ፣ እኩሌታ ደግሞ ታዕናክና ጋትሪሞን ከነመሰማሪያዎቻቸው ሁለት ከተሞች ተሰጧቸው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements