Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ኢያሱ 12:16 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 የመቄዳ ንጉሥ፤ አንድ የቤቴል ንጉሥ፣ አንድ

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 የመቄዳ ንጉሥ፥ የቤቴል ንጉሥ፥

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 ማቄዳ፥ ቤትኤል፥

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 የመ​ቄዳ ንጉሥ፥

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 የመቄዳ ንጉሥ፥ የቤቴል ንጉሥ፥

See the chapter Copy




ኢያሱ 12:16
7 Cross References  

በዚያች ዕለት ኢያሱ መቄዳን ያዘ፤ ከተማዪቱንና ንጉሧንም በሰይፍ ስለት መታ፤ አንድም ሰው ሳያስቀር በውስጧ ያለውን ሁሉ ፈጽሞ ደመሰሰ፤ በኢያሪኮ ንጉሥ ላይ ያደረገውንም ሁሉ፣ በመቄዳ ንጉሥ ላይ አደረገ።


የዮሴፍ ወገን ደግሞ ቤቴልን ወጉ፤ እግዚአብሔርም ከእነርሱ ጋራ ነበር።


እስራኤልን ለማሳደድ ከጋይና ከቤቴል ያልወጣ ወንድ አልነበረም፤ ከተማዪቱንም ከፍተው ትተው እስራኤልን ማሳደድ ያዙ።


ያን ቦታ ቤቴል ብሎ ሰየመው፤ ቀደም ሲል ግን የከተማዪቱ ስም ሎዛ ነበር።


ከዚያም ተነሥቶ ከቤቴል በስተምሥራቅ ወዳሉት ተራሮች ሄደ፤ ቤቴልን በምዕራብ፣ ጋይን በምሥራቅ አድርጎ ድንኳን ተከለ፣ በዚያም ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሠራ፤ የእግዚአብሔርን ስም ጠርቶ ጸለየ።


የልብና ንጉሥ፣ አንድ የዓዶላም ንጉሥ፣ አንድ


የታጱዋ ንጉሥ፣ አንድ የኦፌር ንጉሥ፣ አንድ


Follow us:

Advertisements


Advertisements