Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ኢያሱ 12:13 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

13 የዳቤር ንጉሥ፣ አንድ የጌድር ንጉሥ፣ አንድ

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 የዳቤር ንጉሥ፥ የጌድር ንጉሥ፥

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

13 ደቢር፥ ጌዴር፥

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 የዳ​ቤር ንጉሥ፥ የጋሴ ንጉሥ፥

See the chapter Copy




ኢያሱ 12:13
6 Cross References  

ከዚያም ኢያሱና ከርሱ ጋራ የነበሩት እስራኤላውያን በሙሉ ወደ ኋላ ተመልሰው ዳቤርን ወጓት።


ሽዓራይም፣ ዓዲታይም፣ ግዴራ፣ ግዴሮታይም ናቸው፤ ከተሞቹም ከነመንደሮቻቸው ዐሥራ አራት ናቸው።


ስለዚህ የኢየሩሳሌም ንጉሥ አዶኒጼዴቅ፣ ሆሃም ወደተባለው የኬብሮን ንጉሥ ጲርአም ወደተባለው የያርሙት ንጉሥ፣ ያፊዓ ወደተባለው የለኪሶ ንጉሥና ዳቤር ወደተባለው የዔግሎን ንጉሥ በመላክ፣


የዔግሎን ንጉሥ፣ አንድ የጌዝር ንጉሥ፣ አንድ


የሖርማ ንጉሥ፣ አንድ የዓራድ ንጉሥ፣ አንድ


ከተማዪቱን፣ ንጉሧንና መንደሮቿን ይዘው በሰይፍ ስለት ፈጇቸው፤ በውስጧ ያለውንም ሁሉ አንድም ሳያስቀሩ ደመሰሱ፤ በልብናና በንጉሧ እንዲሁም በኬብሮን ያደረጉትን ሁሉ እዚህም በዳቤርና በንጉሧ ላይ ደገሙት።


Follow us:

Advertisements


Advertisements