መዝሙር 92:8 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 አንተ ግን እግዚአብሔር ሆይ! ለዘለዓለም የሁሉ በላይ ነህ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ግን ለዘላለም ልዑል ነህ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ኃጢአተኞች እንደ ሣር ቢበቅሉ ዓመፃ የሚያደርጉ ሁሉ ቢለመልሙ፥ ለዘለዓለም ዓለም እንደሚጠፉ ነው። See the chapter |