መዝሙር 92:7 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ክፉዎች እንደ ሣር ቶሎ ቢያድጉም፥ ክፉ አድራጊዎች ቢበለጽጉም፥ እነርሱ ለዘለዓለሙ ይጠፋሉ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ክፉዎች እንደ ሣር ቢበቅሉ፣ ክፉ አድራጊዎች ቢለመልሙ፣ ለዘላለሙ ይጠፋሉ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 የማያስተውል ሰው አያውቅም። አላዋቂ አይረዳውም። See the chapter |