መዝሙር 80:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 አምላክ ሆይ! ከተሰደድንበት መልሰን፤ እንድንድን ምሕረትህን አሳየን! See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 አምላክ ሆይ፤ መልሰን፤ እንድንም ዘንድ፣ ፊትህን አብራልን። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 በኤፍሬምና በብንያም በምናሴም ኃይልህን አንሣ እኛንም ለማዳን ና። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 በመባቻ ቀን በታወቀችው በዓላችን ቀን መለከትን ንፉ፤ See the chapter |