መዝሙር 78:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ስለ ሰማናቸውና ስለ ዐወቅናቸው፥ አባቶቻችንም ስለ ነገሩን ነገሮች እናገራለሁ፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ይህም የሰማነውና ያወቅነው፣ አባቶቻችንም የነገሩን ነው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 የሰማነውንና ያወቅነውን፥ አባቶቻችንም የነገሩንን፥ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ደማቸውንም በኢየሩሳሌም ዙሪያ እንደ ውኃ አፈሰሱ፥ የሚቀብራቸውም አጡ። See the chapter |