Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 69:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 በምጾምበት ጊዜ በጣም አለቀስኩ፤ በዚህም ተሰደብኩ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ነፍሴን በጾም ባስመረርሁ ጊዜ፣ እነርሱ ሰደቡኝ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 የቤትህ ቅንዓት በልታኛለችና፥ የሚሰድቡህም ስድብ በላዬ ወድቆአልና።

See the chapter Copy




መዝሙር 69:10
5 Cross References  

እኔ ግን እነርሱ በታመሙ ጊዜ ማቅ ለበስኩ፤ ሰውነቴንም በጾም አጐሳቈልኩ፤ ጸሎቴም መልስ ሳያገኝ ቀረ።


ጠላቶቼ ትእዛዞችህን አለመቀበላቸው በጣም ያበሳጨኛል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements