መዝሙር 66:18 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ኃጢአቴን ሳልናዘዝ በልቤ ሰውሬ ቢሆን ኖሮ፥ እግዚአብሔር ጸሎቴን ባልሰማም ነበር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ኀጢአትን በልቤ አስተናግጄ ቢሆን ኖሮ፣ ጌታ ባልሰማኝ ነበር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 በልቤስ በደልን አይቼ ብሆን ጌታ አይሰማኝም ነበር። See the chapter |