መዝሙር 49:9 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 እንዳይሞትና ወደ መቃብር እንዳይወርድ፥ ለዘለዓለም እንዲኖር ለማድረግ የቱንም ያኽል ቢከፈል በቂ አይሆንም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 በዚህም ዘላለም ይኖራል፣ መበስበስንም አያይም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 የነፍሳቸው ዋጋ ክቡር ነው፥ መቼውንም በቂ አይሆንም፥ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ከቤትህ ፍሪዳን፥ ከመንጋህም ጊደርን አልወስድም፤ See the chapter |