Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 48:5 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 ነገር ግን ባዩአት ጊዜ ደነገጡ፤ ፈርተውም ሸሹ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 አይተውም ተደነቁ፤ ደንግጠውም ፈረጠጡ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 እነሆ፥ ነገሥታት ተከማችተው በአንድነት መጥተዋል።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ከክፉ ቀን ለምን እፈ​ራ​ለሁ? ኀጢ​አት ተረ​ከ​ዜን ከበ​በኝ፤

See the chapter Copy




መዝሙር 48:5
5 Cross References  

እግዚአብሔር የሠረገላዎቻቸውን መንኰራኲሮች ከመሬት ጋር ስላጣበቀባቸው ሠረገሎቻቸውን ነድተው ማንቀሳቀስ አልቻሉም፤ ግብጻውያንም፥ “እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ረድቶ እኛን እየተዋጋን ነው፤ ስለዚህ ከፊታቸው እንሽሽ!” ተባባሉ።


እነዚህም ሁሉ ነገሥታት ኀይላቸውን አስተባብረው እስራኤላውያንን ለመውጋት በሜሮም ምንጭ አጠገብ ሰፈሩ።


እግዚአብሔርንና መሲሑን ለመቃወም የዓለም ነገሥታት ተነሣሡ፤ ሹሞቻቸውም ከእነርሱ ጋር ተባበሩ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements