መዝሙር 27:13 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ሕያዋን በሚኖሩባት ምድር እስካለሁ ድረስ የእግዚአብሔርን በጎነት እንደማይ እተማመናለሁ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 የእግዚአብሔርን ቸርነት በሕያዋን ምድር እንደማይ ሙሉ እምነቴ ነው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 የጌታን ቸርነት በሕያዋን ምድር እንደማይ አምናለሁ። See the chapter |