መዝሙር 22:20 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 ነፍሴን ከሰይፍና ከእነዚያ ውሾች ኀይል አድነኝ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ነፍሴን ከሰይፍ ታደጋት፤ ውድ ሕይወቴንም ከውሾች ጡጫ አድናት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 አንተ ግን፥ አቤቱ፥ ከእኔ አትራቅ፥ አንተ ጉልበቴ፥ እኔን ለመርዳት ፍጠን። See the chapter |