መዝሙር 150:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 በመለከት አመስግኑት፤ በበገናና በመሰንቆ አመስግኑት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 በመለከት ድምፅ አመስግኑት፤ በበገናና በመሰንቆ ወድሱት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 በመለከት ድምፅ አወድሱት፥ በበገናና በመሰንቆ አወድሱት። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 በመለከት ድምፅ አመስግኑት፤ በበገናና በመሰንቆ አመስግኑት፤ See the chapter |