Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 137:2 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 እዚያ በገናዎቻችንን በአኻያ ዛፎች ላይ ሰቀልን።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 እዚያም በአኻያ ዛፎች ላይ፣ በገናዎቻችንን ሰቀልን።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 በአኻያ ዛፎች ላይ መሰንቆቻችንን ሰቀልን።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 በቤተ መቅ​ደ​ስ​ህም እሰ​ግ​ዳ​ለሁ፤ ስለ ምሕ​ረ​ት​ህና ስለ እው​ነ​ት​ህም ስም​ህን አመ​ሰ​ግ​ና​ለሁ፥ በሁሉ ላይ ቅዱስ ስም​ህን ከፍ ከፍ አድ​ር​ገ​ሃ​ልና።

See the chapter Copy




መዝሙር 137:2
6 Cross References  

ዘፈንሽንና በበገና የምታሰሚውን የሙዚቃ ድምፅ ሁሉ ጸጥ አደርጋለሁ።


የሚያስደስት የመሰንቆ፥ ሙዚቃና የአታሞ ድምፅ መሰማቱ ቀርቶአል፤ የበዓል አከባበር ሁሉ ቆሞአል።


የበገና ደርዳሪዎችና የሙዚቀኞች ድምፅ፥ የዋሽንት ነፊዎችና የእምቢልታ ነፊዎች ድምፅ፥ ዳግመኛ በአንቺ አይሰማም፤ ማንኛውንም ዐይነት የእጅ ጥበብ የሚሠራ ብልኀተኛ ሰው ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ አይገኝም፤ የወፍጮም ድምፅ ከእንግዲህ በአንቺ አይሰማም።


የዓመት በዓል ደስታችሁን ወደ ሐዘን፥ ዘፈናችሁንም ወደ ለቅሶ እለውጠዋለሁ፤ አንድ ብቻ የሆነ ልጃቸው ሞቶባቸው እንደሚያለቅሱ ወላጆች ጠጒራችሁን ተላጭታችሁ ማቅ እንድትለብሱ አደርጋለሁ፤ የዚያ ቀን ፍጻሜ የመረረ ይሆናል።


መዝሙር ለመዘመር ተነሡ፤ ከበሮም ምቱ፤ በበገናና በመሰንቆ ደስ የሚያሰኝ ዜማ አሰሙ።


እግዚአብሔርን በመሰንቆ አመስግኑት፤ ዐሥር አውታር ባለውም በገና ዘምሩለት።


Follow us:

Advertisements


Advertisements