Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 136:7 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 ታላላቅ ብርሃናትን ፈጠረ፤ ፍቅሩ ዘለዓለማዊ ነው።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 ታላላቅ ብርሃናትን የሠራ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 ብቻውን ታላላቅ ብርሃናትን የሠራውን፥ ፍቅሩ ለዘለዓለም ነውና፥

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 አቤቱ፥ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ቀን፦ “እስከ መሠ​ረቷ ድረስ አፍ​ርሱ አፍ​ርሱ” ያሉ​አ​ትን የኤ​ዶ​ምን ልጆች ዐስብ።

See the chapter Copy




መዝሙር 136:7
4 Cross References  

ጨረቃን የወቅቶች ምልክት እንድትሆን፥ ፀሐይ የሚጠልቅበትን ጊዜ እንዲያውቅ አድርገሃል።


በሰማይ ላይ የምታዩአቸውን ፀሐይንና ጨረቃን ወይም ከዋክብትን ወይም የሰማይን ሠራዊት ሁሉ በማምለክና ለእነርሱ በመስገድ እንዳትፈተኑ ተጠንቀቁ፤ እግዚአብሔር አምላካችሁ እነዚህን ሁሉ ሌሎች ሕዝቦች ብቻ ያመልኩአቸው ዘንድ አሳልፎ ሰጥቶአቸዋል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements