መዝሙር 136:2 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ከአማልክት ሁሉ ለሚበልጠው አምላክ ምስጋና አቅርቡ፤ ፍቅሩ ዘለዓለማዊ ነው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 የአማልክትን አምላክ አመስግኑ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 የአማልክትን አምላክ አመስግኑ፥ ፍቅሩ ለዘለዓለም ነውና። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 በአኻያ ዛፎችዋ ላይ በገናዎቻችንን ሰቀልን። See the chapter |