Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 115:5 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 አፍ አላቸው፤ አይናገሩም፤ ዐይን አላቸው፤ አያዩም፤

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 አፍ አላቸው፤ አይናገሩም፤ ዐይን አላቸው፤ አያዩም፣

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 አፍ አላቸው አይናገሩምም፥ ዐይን አላቸው አያዩምም፥

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 በሕ​ዝቡ ሁሉ ፊት ስእ​ለ​ቴን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እሰ​ጣ​ለሁ።

See the chapter Copy




መዝሙር 115:5
2 Cross References  

እንደነዚህ ያሉት ምስሎች በዱባ ተክል ውስጥ ለወፍ ማስፈራሪያ እንደሚተከሉ ነገሮች ናቸው፤ መናገር አይችሉም፤ መራመድ ስለማይችሉ ሰዎች ይሸከሙአቸዋል፤ ጒዳት ማድረስም ሆነ ጥቅም ማስገኘት ስለማይችሉ፥ ፈጽሞ አትፍሩአቸው።”


ሰዎች ሁሉ ሞኞችና አላዋቂዎች ሆኑ፤ የሠሩአቸው ምስሎች አሳፋሪ ስለ ሆኑና ሕይወትም ስለሌላቸው አንጥረኛው በሠራቸው ጣዖቶች አፍሮባቸዋል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements