መዝሙር 113:2 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 አሁንም ለዘለዓለም ስሙ ይመስገን። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ከአሁን እስከ ዘላለም፣ የእግዚአብሔር ስም የተመሰገነ ይሁን። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 ከአሁን ጀምሮ እስከ ዘለዓለም ድረስ የጌታ ስም ቡሩክ ይሁን። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ይሁዳ መመስገኛው፥ እስራኤልም ግዛቱ ሆነ። See the chapter |