Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 109:8 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 ዕድሜውም በቶሎ ይቀጭ፤ ሥራውንም ሌላ ሰው ይውሰድበት።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 ዕድሜው ይጠር፤ ሹመቱንም ሌላ ይውሰደው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ዘመኖቹም ጥቂት ይሁኑ፥ ሹመቱንም ሌላ ይውሰድ።

See the chapter Copy




መዝሙር 109:8
3 Cross References  

አምላክ ሆይ! አንተ ግን ክፉዎችን ወደ ጥልቅ ጒድጓድ ትጥላቸዋለህ፤ እነዚያ ነፍሰ ገዳዮችና ከዳተኞች ግማሽ ዕድሜአቸውን እንኳ አይኖሩም፤ እኔ ግን በአንተ እተማመናለሁ።


እርሱም ሠላሳውን ጥሬ ብር በቤተ መቅደስ ውስጥ በትኖ፥ ትቶአቸው ወጣ፤ ሄዶም ታንቆ ሞተ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements