| መዝሙር 109:6 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 በእርሱ ላይ የሚፈርድ ዐመፀኛ ዳኛ ሠይም አንዱም ሰው እንዲከስሰው አድርግ፤See the chapter አዲሱ መደበኛ ትርጒም6 ክፉ ሰው በላዩ ሹም፤ ከሳሽም በቀኙ ይቁም።See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 በላዩ ክፉ ሰውን ሹም፥ ሰይጣንም በቀኙ ይቁም።See the chapter የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 በአሕዛብ መካከል ይፈርዳል፥ ሬሳዎችንም ያበዛል፤ በምድር ላይ የብዙዎችን ራሶች ይቀጠቅጣል።See the chapter |