መዝሙር 109:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 ለወዳጅነቴ የመለሱልኝ አጸፋ ክስ ነው፤ እኔ ግን እጸልይላቸዋለሁ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ስወድዳቸው ይወነጅሉኛል፤ እኔ ግን እጸልያለሁ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 በፍቅሬ ፋንታ ከሰሱኝ፥ እኔ ግን እጸልያለሁ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት አንተ ለዘለዓለም ካህን ነህ ብሎ፥ እግዚአብሔር ማለ አይጸጸትምም። See the chapter |