Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 108:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 አምላክ ሆይ! ወደተመሸገችው ከተማ ማን ይወስደኛል? እስከ ኤዶምስ ማን ይመራኛል?

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ወደ ተመሸገችው ከተማ ማን ይወስደኛል? ወደ ኤዶምያስ ማን ይመራኛል?

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ሞዓብ መታጠቢያዬ ነው፥ በኤዶምያስ ላይም ጫማዬን እዘረጋለሁ፥ በፍልስጥኤም ላይ ድሌን ዐውጃለሁ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ልጆ​ቹም ታው​ከው ይሰ​ደዱ፥ ይለ​ም​ኑም፥ ከቤ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም ያባ​ር​ሯ​ቸው።

See the chapter Copy




መዝሙር 108:10
5 Cross References  

አምላክ ሆይ! እስከ አሁን ጣልከን፤ ሰባበርከን፤ እስከ አሁን ተቈጣኸን፤ አሁን መልሰን።


Follow us:

Advertisements


Advertisements