Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘኍል 33:5 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 እስራኤላውያን ከራምሴ ተነሥተው በመጓዝ በሱኮት ሰፈሩ፤

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 እስራኤላውያን ከራምሴ ተነሥተው በሱኮት ሰፈሩ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 የእስራኤልም ልጆች ከራዓምሴ ተጉዘው በሱኮት ሰፈሩ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ከራ​ምሴ ተጕ​ዘው በሱ​ኮት ሰፈሩ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

5 የእስራኤልም ልጆች ከራምሴ ተጕዘው በሱኮት ሰፈሩ።

See the chapter Copy




ዘኍል 33:5
2 Cross References  

እስራኤላውያንም ከራምሴ ተነሥተው ወደ ሱኮት ለመሄድ በእግር ጒዞ ጀመሩ፤ የሰዎቹም ብዛት ሴቶችና ልጆች ሳይቈጠሩ ስድስት መቶ ሺህ ነበር።


ከዚያም ተነሥተው በበረሓው ጫፍ በምትገኘው በኤታም ሰፈሩ፤


Follow us:

Advertisements


Advertisements